ብሔራዊ ባንክ የወለድ መጠን ቀነሰ

የአውስትራሊያ ብሔራዊ ባንክ የዋጋ ግሽበትን ለመፋለም የወለድ መጠን ቅናሽ ያረፈው ከ4.35 ፐርሰንት ወደ 4.1 ፐርሰንት ዝቅ እንዲል ነው።

Micheal.png

Michele Bullock, governor of the Reserve Bank of Australia (RBA). Credit: Lisa Maree Williams/Bloomberg via Getty Images

የአውስትራሊያ ብሔራዊ ባንክ ቦርድ ከወርኃ ኖቬምበር ወዲህ የወለድ መጠን ቅናሽ ሲይደርግ ይህ የመጀመሪያ ጊዜው ነው።

ቦርዱ ከውሳኔ ላይ የደረሰው በዛሬው ዕለት ባካሔደው ስብሰባ ነው።

 እንደ ምጣኔ ሃብትና የኑሮ ውድነት ጉዳዮች ሁሉ የወለድ መጠን ቅናሹ በቅርቡ አገር አቀፍ ምርጫ ለማድረግ በዕሳቤ ላሉት ጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልባኒዚ መንግሥት መልካም ዜና ነው ።



Share
Published 18 February 2025 3:56pm
By Kassahun Seboqa Negewo, NACA
Source: SBS

Share this with family and friends