የጨፌ ኦሮሚያ ጉባኤ ከውሳኔ ላይ የደረሰው የካቲት 11 ለስድስተኛ ዓመት ሶስተኛ የሥራ ዘምን በተሰየመበት ዕለት ነው።
የአቶ ታየ ያለመከሰስ መብት የተገፈፈውም በ439 የድጋፍና 14 ድምፀ ተአቅቦ ውጤት መሠረት ነው።
የቀድሞው የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ ታየ ደንደአ በተጠርጣሪነት በእሥር ላይ የሚገኙ ሲሆን፤ ለእሥራት የተዳረጉትም በፌዴራል የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል ነው።
ግብረ ኃይሉ ታህሳስ 2 ቀን 2016 ባወጣው መግለጫ አቶ ታየ "ኢትዮጵያን ለማፍረስ ከሚንቀሳቀሱ ፀረ ሰላም ኃይሎች ጋር በተሳሰር ለጥፋት ተልዕኮ በሕቡዕ ሲሰራ ተደርሶበታል" ብሏል።
ተጨማሪ ያንብቡ

የቀድሞው የሰላም ሚኒስትር ደኤታ ታየ ደንደአ ታሰሩ