በኒው ስውዝ ዌልስ 681 ሰዎች በማህበረሰብ ውስጥ በተዛመተ የኮሮናቫይረስ የተጠቁ ሲሆን የአንድ ሰው ህይወትም አለፈ የተጣለውም ገደብ ተራዘመ

NSW Premier Gladys Berejiklian speaks to the media during a press conference to provide a COVID-19 update.

NSW Premier Gladys Berejiklian speaks to the media during a press conference to provide a COVID-19 update. Source: AAP

በኒው ስውዝ ዌልስ 681 ሰዎች በማህበረሰብ ውስጥ በተዛመተ የኮሮናቫይረስ የተጠቁ ሲሆን የአንድ ሰው ህይወትም አለፈ የተጣለውም ገደብ ተራዘመ ።

ከተያዙት መካከልም የ170 ያህሉ መንጩ የታወቀ ሲሆን የተቀሩት 511 የሚሆኑት ምንጭን ለማወቅ በምርመራው ቀጥሏል ።

በ80ዎቹ የእድሜ ክልል ውስጥ ያሉ አንድ ሰው ህይወታቸውን ያጡ ሲሆን ቀደም ሲልም የመጀመሪያውን ክትባት ወሰደውም እንደነበረ ተገለጥጥጿል። ግለሰቡ በሌላ አስጊ በሚባል የጤና ጠንቅ ሳቢያ ክትትል ሲደረግላቸውም ነበር ።

የኒው ሳውዝ ዌልስ ፕሪምየር ግላዲስ በርጂክልያን የተጣለው ገደብም እስከ ኦገስት 28 ደረስ መራዘሙን ተናግረዋል ።


Share
Published 19 August 2021 5:54pm
Updated 19 August 2021 6:16pm
By Claudia Farhart
Presented by Martha Tsegaw

Share this with family and friends