"አንዱ ጦርነት ሲያልቅ ወይም መስከን ሲጀምር ለሌላ ጦርነት መዘጋጀት የለብንም"አርቲስት ያደሳ ቦጂያPlay13:25Artist Yadesa Bojia. Credit: Y.BojiaSBS AmharicView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (6.77MB) አርቲስት ያደሳ ቦጂያ፤ በመላው አፍሪካ የሚውለበለበው የአፍሪካ ኅብረት ሰንደቅ ዓላማ ዲዛይነር፣ የሥነ ስዕል ተጠባቢ፣ ድምፃዊና የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ናቸው። በቅድመና የትግራይ ጦርነት ወቅት ያቀረቡትን የሰላም ጥሪ ጥረቶችና ስለ ዘላቂ ሰላም አስፈላጊነት አንስተው ያሳስባሉ።አንኳሮችየሰላም ጥሪጦርነትን የመግታት ፋይዳዎችየጥበብ ሰዎች ሚና ለሰላምና ዕርቅShareLatest podcast episodesበቀንድ ከብቶች ከአፍሪካ የአንደኛነት ሥፍራን የያዘችው ኢትዮጵያ የአንድ ዜጋ ዓመታዊ የወተት ፍጆታ 20 ሊትር ብቻ መሆኑ ተመለከተሱዛን ሊ የመጀመሪያዋ የሴት ሊብራል ፓርቲ መሪ ሆኑየኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች ጥናታዊ ፅሑፎች 'ከእውነታ የራቁ ወይም ከፍተኛ የጥራት ችግር ያለባቸው' ናቸው በሚል ከሁሉም በላቀ መልኩ እየተሰረዙ መሆኑ ተነገረ"ሀገራችንን በእናት የምንመስላት በጣም ስለምንወዳት ነው፤ እናት የፍቅር ተምሳሌት ናት" ሜሮን ተስፋዬ