"መጽሐፌን 'የዘሩት ሲያፈራ' ያልኩት ወደ ኩባ የተላኩ ወጣቶች ዕውቀት ቀስመው ተመልሰው ለኢትዮጵያ አገልግሎታቸውን ስላበረከቱ ነው" ደራሲ ደመቀ ዘነበPlay13:18Author Demeke Zenebe. Credit: D.ZenebeSBS AmharicView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.01MB) ደራሲ ደመቀ ዘነበ፤ በ1970ዎቹ ለትምህርት ወደ ኩባ ስለተላኩ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች ታሪክና የእሳቸውንም ሚና አካትተው ለሕትመት ስላበቁት "የዘሩት ሲያፈራ" መጽሐፋቸው ይናገራሉ።አንኳሮችከኩባ ወደ እናት አገርተግዳሮቶችየዘሩት ሲያፈራምልሰታዊ ምልከታተጨማሪ ያድምጡከታጠቅ ጦር ሠፈር ወደ ኩባ ወጣቶች ደሴትShareLatest podcast episodesበቀንድ ከብቶች ከአፍሪካ የአንደኛነት ሥፍራን የያዘችው ኢትዮጵያ የአንድ ዜጋ ዓመታዊ የወተት ፍጆታ 20 ሊትር ብቻ መሆኑ ተመለከተሱዛን ሊ የመጀመሪያዋ የሴት ሊብራል ፓርቲ መሪ ሆኑየኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች ጥናታዊ ፅሑፎች 'ከእውነታ የራቁ ወይም ከፍተኛ የጥራት ችግር ያለባቸው' ናቸው በሚል ከሁሉም በላቀ መልኩ እየተሰረዙ መሆኑ ተነገረ"ሀገራችንን በእናት የምንመስላት በጣም ስለምንወዳት ነው፤ እናት የፍቅር ተምሳሌት ናት" ሜሮን ተስፋዬ