"በተለይ የአማራ፣ ኦሮሞና የትግራይ ልሂቅናት ኢትዮጵያን ከምን አደረስናት ብለው ችግሮችን በጠረጴዛ ዙሪያ የሚፈቱበት ጊዜ እየደረሰ ያለ ይመስለኛል" ዶ/ር ፍፁም አቻምየለህPlay15:46Dr Fitsum Achamyeleh (L) and Author Geletaw Zeleke (R). Credit: Achamyeleh and Zelekeኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (15.27MB) 2015 ምልሰታዊ ምልከታ፤ ዶ/ር ፍፁም አቻምየለህና ደራሲ ገለታው ዘለቀ የኢትዮጵያን 2015 ዓ.ም አንኳር ብሔራዊ የምክክር ኮሚሽን ሚናና የ2016 አገራዊ የጉዞ አቅጣጫ አስመልክተው ይናግራሉ።አንኳሮችአገራዊ ምክክርስጋትና ተስፋዎችምክረ ሃሳቦችShareLatest podcast episodes" የክርስቶስ ትንሳኤ የአለምን አስተሳሰብ አድማስ የቀየረ ታላቅ ክስተት ነው። " - መላክ ጸሃይ ቀሲስ መንግስቱ ሀይሌ“የትንሳኤ በአል የሰው ልጆች ከሞት ወደ ዘላለም ህይወት የተሸጋገሩበት ታላቅ የምስራች በአል ነው። " ፓስተር ናትናኤል ገመዳየሩስያ የኢንዶኔዥያን ወታደራዊ የጦር ሠፈር 'ጥየቃ' ውዝግብ አላከተመም#84 Going for a run (Med)