"ታሪክ እንደ ተርጓሚውና ተግባሪው ነው የሚሔደው" ልዑል ራስ መንገሻ ስዩምPlay10:43Prince Ras Mengesha Seyoum. Credit: EBCኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.25MB) ምልሰታዊ ምልከታ፤ ልዑል ራስ መንገሻ ስዩም - የቀድሞው የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ኅብረት (ኢዲኅ) መሥራችና መሪ፤ ስለ ድርጅታቸው ምሥረታና ፖለቲካዊ ሚና ይናገራሉ። ቃለ ምልልሱን ያካሔድነው ቀደም ሲል "ከኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ንቅናቄ እስከ ብልፅግና ፓርቲ" በሚል ርዕስ በልዩ ተከታታይ ዝግጅት ከዋነኛ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጋር አገራዊ ውይይት በአካሔድንበት ወቅት ነው።አንኳሮችየፀረ ደርግ የትጥቅ ትግል እንቅስቃሴከሱዳን በረሃ እስከ ኢሕ አዴግ የሽግግር መንግሥት ፓርላማ አባልነትከፖለቲካ ዓለም ስንብትShareLatest podcast episodes" የክርስቶስ ትንሳኤ የአለምን አስተሳሰብ አድማስ የቀየረ ታላቅ ክስተት ነው። " - መላክ ጸሃይ ቀሲስ መንግስቱ ሀይሌ“የትንሳኤ በአል የሰው ልጆች ከሞት ወደ ዘላለም ህይወት የተሸጋገሩበት ታላቅ የምስራች በአል ነው። " ፓስተር ናትናኤል ገመዳየሩስያ የኢንዶኔዥያን ወታደራዊ የጦር ሠፈር 'ጥየቃ' ውዝግብ አላከተመም#84 Going for a run (Med)