" የረመዳን ጾም ከፈጣሪያችን ምህረትን የምንለምንበት ለተቸገሩ እጃችንን የምንዘረጋበት በጋራ የምናመልክበት ወቅት ነው ። " ሼክ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር

Shek Abdurahman

Shek Abdurahman.

ሼክ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር፤ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ እስልምና ሃይማኖት ተከታዮች መሪ፤ በአውስትራሊያ የሚገኙት የእስልምና እምነት ተከታዮች በጾሙ ወቅት በማንኛውም እምነት ውስጥ ላሉ እና ለተቸገሩ ወገኖች እርዳታቸውን እንዲያደርጉ ጥሪ አስተላልፈዋል።



Share