"አዲሱን ዓመት በድምቀትና በተስፋ ተቀብለን አክብረናል" ኢትዮጵያውያን-አውስትራሊያውያን
![NY Community pictures.jpg](https://images.sbs.com.au/dims4/default/8c5ea65/2147483647/strip/true/crop/1280x720+0+0/resize/1280x720!/quality/90/?url=http%3A%2F%2Fsbs-au-brightspot.s3.amazonaws.com%2Fe2%2F18%2F160a1cd24a08a269aa7bc7fb21a5%2Fny-community-pictures.jpg&imwidth=1280)
Samrawit Habtom and her family (L), Sentayehu Bekele and his (R), Asnake Molla and his family (L-B), and Dr Girma Molla (C-B). Credit: S.Habtom, S.Bekele, A.Molla, and G.Molla
ሳምራዊት ሃብቶም (ከጎልድ ኮስት)፣ ስንታየሁ በቀለ (ከሜልበርን)፣ አስናቀ ሞላ (ከፐርዝ) ዶ/ር ግርማ ሞላ (ከፐርዝ) አዲሱን የፈረንጆቹን 2023 እንደምን ከቤተሰቦቻቸው ጋር ተቀብለው እንዳሳለፉ ይናገራሉ። ለወዳጅ ዘመዶቻቸውና ለመላ ኢትዮጵያውያንም መልካም የአዲስ ዘመን ምኞቶቻቸውን ይገልጣሉ።
Share