“አምስት ጊዜ የኮሮናቫይረስ ምርመራ አድርጌያለሁ” - አቶ አሰፋ በቀለ

Assefa Bekele Source: AB
አቶ አሰፋ በቀለ - የብላክታውን አካባቢ ፖሊስ ዕዝ መድብለባሕል ማኅበረሰብ አገናኝ መኮንን፤ የኮረናቫይረስ ወረርሽኝ ከተከሰተ ጀምሮ ስለምን በተደጋጋሚ ምርመራ እንዳካሄዱና የማኅበረሰብ አባላትም በተደጋጋሚ ምርመራ ቢያካሂዱ ስለሚያስገኝላቸው የጤና ትሩፋቶች ይናገራሉ።
Share
Assefa Bekele Source: AB
SBS World News