የኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች ጥናታዊ ፅሑፎች 'ከእውነታ የራቁ ወይም ከፍተኛ የጥራት ችግር ያለባቸው' ናቸው በሚል ከሁሉም በላቀ መልኩ እየተሰረዙ መሆኑ ተነገረ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

'በሕገ ወጥ የማዕድን ቁፋሮና ዝውውር ውስጥ የክልሎችና የአካባቢ ባለስልጣናት እጆች አሉበት' አሉ የምክር ቤት አባላት


ታካይ ዜናዎች
  • ኢትዮጵያ በቀጣይ ዓመታት ለዩናይትድ ስቴትስ የፀሐይ መሰብሰቢያ (Solar panel) አቅራቢ ልትሆን ትችላለች መባሉ
  • በአዲስ አበባ የወንዞች ዳርቻ የሚመረቱ አትክልቶች የተመረዙ ናቸው እየተባለ መሆኑ
  • የትራንስፖርትና ሎጄስቲክ ሚኒስቴር ከእዚህ ዓመት ጀምሮ የአሽከርካሪዎች የሙያ ብቃት ምዘና በሀገር አቀፍ ደረጃ ለማካሔድ መወጠኑ
  • በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ቆሽት አካባቢ የተከሰተን ዕጢ ሆድ ሳይከፈት የተሳካ ቀዶ ሕክምና መደረጉ
  • ዜጎችን ከጂቡቲ የማስወጣት ሂደት መብትና ክብራቸውን በጠበቀ ሁኔታ እንዲፈፀም የሚደረግ መሆኑ

Share