በአማራ ክልል በኮሌራ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር 2050 ደርሷል፤ በትግራይ ከ1300 በላይ ሰዎች ሕይወት በረሃብ ሳቢያ አልፏል

SBS Amharic News Podcast Radio Telescopes.jfif

Credit: SBS Amharic

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተጠናቀቀው የ2015 በጀት ዓመት 20.6 ቢሊየን ብር ያልተጣራ ትርፍ አግኝቷል፤ ከ2014 የበጀት ዓመት 27.5 ቢሊየን ብር ያልተጣራ ትርፍ ጋር ሲነፃፀር የዘንድሮው አነስተኛ ነው።



Share