"እንኳን ለአዲሱ ዓመት አደርሳችሁ" የማኅበረሰብ መሪዎች - ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛውና ዶ/ር ለገሰ ጋረደው
![Legesse and Tesfaye.png](https://images.sbs.com.au/dims4/default/0fcd292/2147483647/strip/true/crop/1067x600+0+78/resize/1280x720!/quality/90/?url=http%3A%2F%2Fsbs-au-brightspot.s3.amazonaws.com%2F0e%2F85%2F614858cc43df906014ca9191c3aa%2Flegesse-and-tesfaye.png&imwidth=1280)
Dr Legesse Garedew, President of the Ethiopian Community Association in South Australia and Dr Tesfaye Yigzaw, President of the Ethiopian Community Association in Victoria (R). Credit: L.Garedew and SBS Amharic
ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው፤ በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅብረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንትና ዶ/ር ለገሰ ጋረደው በደቡብ አውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ የ2017 ዘመን መለወጫ በዓልን አስመልክተው የመልካም ምኞት መልዕክቶቻቸውን ያስተላልፋሉ።
Share