“ እንኳን አደረሳችሁ - ዐቢይ ጾም የተባለውም ጾሙን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለጾመው ነው ። “ - ብፁዕ አቡነ ሉቃስPlay07:23HH Abune Lukas.ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (6.32MB) ብፁዕ አቡነ ሉቃስ - በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የኢትዮጵያ ገዳማት የበላይ ኃላፊ፣ የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዚላንድ አኅጉረ ስብከት ሊቀጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፤ "አንድነት ይበርታ፤ ዘር ቆጠራ ይቅር፤ እስላም ክርስቲያን በማለት ማንኛውንም ልዩነት በመተው በአንድነት ፅኑ" በሚል መልዕክታቸው ምዕመናን አገራቸውን በፀሎት እንዲያስቡ ያሳስባሉ።አንኳሮችአንድነታችሁን አጠንክሩስለ ሰላም ጸልዮየቁርሳችሁን ገንዘብ አገር ቤት ለተራቡ ለግሱ ShareLatest podcast episodes#86 When? Talking about time (Med)ቪዛዎ ሊሰረዝ እንደሚችል ተነግርዎታልን? የተሳሳተ መረጃ እንደምን ለአግባብ የለሽ የቪዛ ተፅዕኖ እንደሚዳርግ እነሆበቀንድ ከብቶች ከአፍሪካ የአንደኛነት ሥፍራን የያዘችው ኢትዮጵያ የአንድ ዜጋ ዓመታዊ የወተት ፍጆታ 20 ሊትር ብቻ መሆኑ ተመለከተሱዛን ሊ የመጀመሪያዋ የሴት ሊብራል ፓርቲ መሪ ሆኑ