"የአካል ጉዳተኞች ማኅበረሰቡን ግንዛቤ ለማስጨበጥና መንግሥትን ፖሊስ ለማስቀረፅ የቅስቀሳ ዘመቻ ማድረግ አለባቸው" አቶ ደበበ ሙሉጌታPlay15:46Debebe Mulugeta. Credit: D.Mulugetaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.61MB) ዓለም አቀፍ የግብረ አካል ጉዳተኞች ቀን ዲሴምበር 3 / ሕዳር 23 ታስቦ ውሏል። አቶ ደበበ ሙሉጌታ - የማኅበራዊ አገልግሎት ገዲብ ፕሮጄክት ባለ ሙያ፤ ስለ ግብረ አካል ጉዳተኞች ተግዳሮቶች፣ የምግባረ ሰናይ ድርጅቶችና መንግሥታዊ የፖሊሲ ግብረ ምላሾችን አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮችስለ አካል ጉዳተኞች ግንዛቤን በስፋት ማስጨበጥ በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት ሚናምክረ ሃሳቦችተጨማሪ ያድምጡ"ኢትዮጵያ ውስጥ ለአካል ጉዳተኞች ዋነኛ ችግሮች፣ ድህነት፣ ማኅበራዊ ቀውስና ጦርነት ናቸው" አቶ ደበበ ሙሉጌታShareLatest podcast episodesREPEAT: Expressing love and affection | Valentine’s Dayየጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልበኒዚ አውስትራሊያ ዶናልድ ትራምፕ የጣሉት የ25 ፐርሰንት ታሪፍ አያገኛትም ተስፋ አልተሟጠጠምበአማራ ክልል ኤች.አይ.ቪ / ኤይድስ በደማቸው ከሚገኝባቸው ሰዎች ውስጥ አምስት በመቶው ሕፃናት መሆናቸው ተገለጠየአውስትራሊያ ፓርላማ የሕብረተሰቡን ገፅታ ያንፀባርቃልን?