"በኦሮሞ ፍልሰትና መስፋፋት ወቅት መንግሥታት የተመሠረቱት ሰጥቶ በመቀበል ነው" ዶ/ር ደረሰ አየናቸውPlay17:07Dr Deresse Ayenachew. Credit: D.Ayenachewኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.3MB) ዶ/ር ደረሰ አየናቸው፤ በኤይክሲ ማርሴል ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ ዘመን የአፍሪካ ቀንድ ጥናትና ምርምር ፕሮግራም ተመራማሪ፤ ከመካከለኛው ክፍለ ዘመን የፍልሰትና ሠፈራ አሉታዊና አዎንታዊ ተፅዕኖዎች ከዛሬይቱ ኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን ተያያዥነት ያመላክታሉ።አንኳሮችየኦሮሞ ፍልሰትና መስፋፋትየመካከለኛው ዘመን አርብቶ አደርነትና ግብርና ስብጥርየአዳል መንግሥት መስፋፋትና መስተጋብርተጨማሪ ያድምጡ"ኢትዮጵያ የፍልሰትና ሠፈራ ውጤት ናት" ዶ/ር ደረሰ አየናቸው"ዛሬ የኢትዮጵያውያን ባሕል የምንላቸው የተፈጠሩት በመካከለኛው ክፍለ ዘመን ከአዜባዊነት ርዕዮተ ዓለም ነው" ዶ/ር ደረሰ አየናቸውShareLatest podcast episodes" የክርስቶስ ትንሳኤ የአለምን አስተሳሰብ አድማስ የቀየረ ታላቅ ክስተት ነው። " - መላክ ጸሃይ ቀሲስ መንግስቱ ሀይሌ“የትንሳኤ በአል የሰው ልጆች ከሞት ወደ ዘላለም ህይወት የተሸጋገሩበት ታላቅ የምስራች በአል ነው። " ፓስተር ናትናኤል ገመዳየሩስያ የኢንዶኔዥያን ወታደራዊ የጦር ሠፈር 'ጥየቃ' ውዝግብ አላከተመም#84 Going for a run (Med)