"ኢትዮጵያ ጌጣጌጥና ወርቅን ጨምሮ የ21ኛው ክፍለ ዘመን በጣም ተፈላጊ ማዕድናትና ጂኦተርማል ኢነርጂ ከፍተኛ ሃብት አላት" ሚኒስትር ደኤታ ሚሊዮን ማቴዎስPlay16:10Million Mathewos, State Minister for Ministry of Mines. Credit: MoMኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.94MB) የኢፌዲሪ ማዕድን ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ ሚሊዮን ማቴዎስ፤ ኢትዮጵያን ወክለው አውስትራሊያ ውስጥ ስለተሳተፉበት 21ኛው Africa Down Under 2023 ኮንፈረንስ ፋይዳዎች ይናገራሉ።አንኳሮችየ21ኛው Africa Down Under ኮንፈረንስ ዋነኛ አጀንዳዎችየኢትዮጵያ የማዕድን ሃብት ክምችቶችየማዕድን ሥፍራ ጉብኝትና ልምድ ቀሰማተጨማሪ ያድምጡ"የኢትዮጵያና አውስትራሊያ የማዕድን ዘርፍ ግንኙነት በንግድና በሌሎች የሙዋዕለ ንዋይ ፍሰቶችም የሚስፋፋበት ዕድል አለ ብዬ አስባለሁ" ሚኒስትር ደኤታ ሚሊዮን ማቴዎስShareLatest podcast episodesበአውስትራሊያ ለቅድሚያ ምርጫ የተመዘገቡ ከነገ ጀምሮ መምረጥ ይችላሉየኢትዮጵያ አየር መንገድ በቢሾፍቱ ለሚያስገነባው አዲሱ የአየር ማረፊያ ለሚነሱት ቤተሰቦች ህዳር ወር ላይ ቤት ሰርቶ እንደሚያስረክብ ገለጸ" የክርስቶስ ትንሳኤ የአለምን አስተሳሰብ አድማስ የቀየረ ታላቅ ክስተት ነው። " - መላክ ጸሃይ ቀሲስ መንግስቱ ሀይሌ“የትንሳኤ በአል የሰው ልጆች ከሞት ወደ ዘላለም ህይወት የተሸጋገሩበት ታላቅ የምስራች በአል ነው። " ፓስተር ናትናኤል ገመዳ