"አሁን በአማራ አካባቢ ያለው ሁኔታ በዕርቀ ሰላም ካልተገታ እጅግ የመረረ እንደሚሆን ምንም ጥርጥር የለውም" ደራሲ ተሾመ ብርሃኑPlay13:08Author Teshome Berhanu Kemal. Credit: TB.Kemalኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (6.57MB) ተሾመ ብርሃኑ ከማል የኢትዮጵያን ሁነኛ የግጭት፣ የስልጣኔ ዕድገትና ሃይማኖታዊ የምርምር ሥራዎችን ያካተቱ 33 መጽሐፍትን ለአንባብያን ያበረከቱ ደራሲ ናቸው። የኢትዮጵያ ታሪክ ግንዛቤያቸውን ተመርኩዘው ለዘላቂ አገራዊ ሕልውና፣ ሉዓላዊነት፣ ብሔራዊ ክብርና ኢትዮጵያዊ አንድነት መላው የታሪክ ዕርቅ ነው ይላሉ።አንኳሮችየወታደራዊ ግጭቶች አሳሳቢነት ደረጃና መዘዞችየባሕላዊና ሃይማኖታዊ ልዩነቶች መስፋትታሪካዊ የግጭት ሂደቶችተጨማሪ ያድምጡ"ኢትዮጵያን ወደ ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የታሪክ ዕርቅ ያስፈልገናል፤ በታሪክ ዕርቅ እምነት ሊኖረንና ግብር ላይም ማዋል ይገባናል" ደራሲ ተሾመ ብርሃኑShareLatest podcast episodesበአውስትራሊያ ለቅድሚያ ምርጫ የተመዘገቡ ከነገ ጀምሮ መምረጥ ይችላሉየኢትዮጵያ አየር መንገድ በቢሾፍቱ ለሚያስገነባው አዲሱ የአየር ማረፊያ ለሚነሱት ቤተሰቦች ህዳር ወር ላይ ቤት ሰርቶ እንደሚያስረክብ ገለጸ" የክርስቶስ ትንሳኤ የአለምን አስተሳሰብ አድማስ የቀየረ ታላቅ ክስተት ነው። " - መላክ ጸሃይ ቀሲስ መንግስቱ ሀይሌ“የትንሳኤ በአል የሰው ልጆች ከሞት ወደ ዘላለም ህይወት የተሸጋገሩበት ታላቅ የምስራች በአል ነው። " ፓስተር ናትናኤል ገመዳ