"የትም አገር ይወለዱ፣ ምንም ዓይነት ቋንቋ ይናገሩ፤ ቪክቶሪያ ውስጥ ሁሉም የራሱ ሥፍራ አለው" ሚኒስትር ኢንግሪድ ስቲት
![AMCF 2023.jpg](https://images.sbs.com.au/dims4/default/e8368bb/2147483647/strip/true/crop/1280x720+0+0/resize/1280x720!/quality/90/?url=http%3A%2F%2Fsbs-au-brightspot.s3.amazonaws.com%2F0b%2F4a%2Ffdcd3e5d4c9aa3600fa0a37e9e65%2Famcf-2023.jpg&imwidth=1280)
AMCF 2023 participants (L) and Ingrid Stitt MLC, Victorian State Minster for Multicultural Affairs (R). Credit: SBS / SBS Amharic
በየዓመቱ ሜልበር ከተማ አውስትራሊያ የሚካሔደው የአፍሪካ ሙዚቃና ባሕል ፌስቲቫል፤ ዘንድሮ ከዓርብ ኅዳር 7 እስከ እሑድ ኅዳር 9 ለሶስት ቀናት በፌዴሬሽን አደባባይ ተከናውኗል።
Share