ጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልባኒዚ በቅዳሜው ሀገር አቀፍ ምርጫ ዳግም ለመመረጥ ከበቁ ከፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ታሪፍን አስመልክተው እንደሚነጋገሩ አስታወቁ

Amharic National News Image.jpg

Credit: SBS Amharic

የካናዳ ተቃዋሚ ቡድን መሪ የምክር ቤት ወንበራቸውን አጡ


ታካይ ዜናዎች
  • የፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የአውቶሞቢል ታሪፋቸውን ማለዘብ
  • የአውስትራሊያ ምርጫ ኮሚሽን ለፖለቲካ ፓርቲዎች የመራጮችን ስልክ ቁጥሮች እንዳልሰጠ መግለጥ
  • የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፔኒ ዎንግ መንግሥታቸው የነባር ዜጎች ድምፅ ለፓርላማን ዳግም ለሕዝበ ውሳኔ እንደማያቀርብ መናገር
  • የቬይትናም ጦርነት ማክተም 50ኛ ዓመት ዝክረ በዓል በሆቺ ሚንህ ከተማ

Share