የኢትዮጵያን የጤና ሥርዓትና የጤና ባለሙያተኞችን ደኅንነት እንደምን ከፍ ማድረግ ይቻላል?Play29:02Dr Fisha Tesfay (T-L), Dr Gizachew Tessema (C) and Azeb Gebreselassie (L) Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (53.18MB) ዶ/ር ፍሳሃ ኃይለ ተስፋይ - በዲኪን ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተመራማሪ፣ ዶ/ር ግዛቸው ተሰማ - በከርተን ዩኒቨርሲቲ የእናቶችና ሕጻናት ጤና ተመራማሪና አዜብ ገብረሥላሴ - በኒው ሳውዝ ዌይልስ ዩኒቨርሲቲ ጆርጅ ኢንስቲትዩት የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪና ተባባሪ ተመራማሪ፤ በቅርቡ የኮቪድ - 19 ወረርሽኝን አስመልክተው በኢትዮጵያና አፍሪካ አገራት ላይ ስላካሄዱት ምርምሮችና ግኝቶች ይናገራሉ።አንኳሮችየኮቪድ - 19 ወረርሽኝ ከፍተኛ ደረጃ ከደረሰ የጤና ሥርዓቱ የመሸከም አቅም የጤና ባለሙያዎች ለኮቪድ - 19 ተጋላጭነት ኮቪድ - 19ኝን ለመከላከል የአፍሪካ አገራት የጤና ሥርዓት ዝግጁነትShareLatest podcast episodesለሀገር አቀፉ ምርጫ ድምፅዎን እንደምን መስጠት እንደሚችሉ"ወደፊት መራመድ አለብን፤ መተዳደሪያ ደንባችን መከለስ አለበት" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው"መሠረታችን ማኅበረሰቡ ነው፤ ወደፊት የሚያራምደን የማኅበረሰቡ ድጋፍ ነው" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው"እኛ ፖለቲካዊ አቋም የለንም፤ የሃይማኖት አቋም የለንም፤ መሥራት ያለብን ማኅበራዊ ችግሮችን ለመቅረፍ ነው" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው