አውስትራሊያ ውስጥ በኮረናቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር አምስት ደረሰ - ስግብግብ ሸመታ ተወገዘ

Australia's death toll from the coronavirus has risen to five

Empty rice and food aisles shelves at a supermarket in Brisbane Source: AAP

በኮረናቫይረስ ሳቢያ አውስትራሊያ ውስጥ ለሕልፈተ ሕይወት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር አምስት ደርሷል። የቫይረሱን መስፋፋት ተከትሎም በመንግሥት በኩል በጉዞና ግድ በማያሰኙ ሕዝባዊ መሰባሰቦች ላይ ዕገዳ ተጥሏል።



Share