"አድዋ ለእኔ ማንነቴ ነው፤ ኢትዮጵያውያን ሁሉም ቦታ ላይ በኩራት የምንገኘው በአድዋ ድል የነፃነት ስሜት ነው" ቅድስት ሰለሞንPlay10:31 Credit: E.Gudissaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.72MB) 128ኛው የአድዋ ድል በዓል በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አስተባባሪነት ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና የአፍሪካ አገራት ማኅበረሰብ ተወካዮች በታደሙበት በሜልበርን - አውስትራሊያ የካቲት 30 / ማርች 9 ተከብሮ ውሏል።አንኳሮችየአድዋ ድል በዓል ታዳሚዎች አተያይበአውስትራሊያ የአፍርካውያን ማኅበረሰብ አባላት ንግግሮችየቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራር መልዕክትና ምስጋናተጨማሪ ያድምጡ"የአድዋ ድል አልገዛም ባይነትና የዛሬ ማንነታችንን ጠብቀን የቆየንበት ነው" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛውና ወ/ት ገነት ማስረሻShareLatest podcast episodes#86 When? Talking about time (Med)ቪዛዎ ሊሰረዝ እንደሚችል ተነግርዎታልን? የተሳሳተ መረጃ እንደምን ለአግባብ የለሽ የቪዛ ተፅዕኖ እንደሚዳርግ እነሆበቀንድ ከብቶች ከአፍሪካ የአንደኛነት ሥፍራን የያዘችው ኢትዮጵያ የአንድ ዜጋ ዓመታዊ የወተት ፍጆታ 20 ሊትር ብቻ መሆኑ ተመለከተሱዛን ሊ የመጀመሪያዋ የሴት ሊብራል ፓርቲ መሪ ሆኑ