የአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት 130 ቢሊየን ዶላርስ ለደመወዝ መደጎሚያ መደበ

Government pledges $130 billion wage subsidy

Prime Minister Scott Morrison announces the government's $130b wage subsidy package at a press conference at Parliament House Source: AAP

የአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት የንግድ ተቋማት ሠራተኞቻቸውን እንዳይቀንሱ በየአሥራ አራት ቀናቱ የደመወዝ ክፍያ ድጎማ እንደሚያደርግ አስታወቀ። መንግሥት ለአሠሪዎች በአንድ ሠራተኛ ሂሳብ በየአሥራ አራት ቀናቱ ለስድስት ወራት የ1500 ዶላርስ ክፍያ ወጪን ይሸፍናል።



Share