አገር እንዴት ሰነበተች? - ኮሮናቫይረስ በኢትዮጵያ

Homeland Current Afairs 2303

Source: Courtesy of PD

አገር እንዴት ሰነበተች? ኢትዮጵያ ውስጥ በኮሮናቫይረስ የተጠቁ ስዎች ቁጥር 11 መድረሱን፣ ሆቴሎች 50 ፐርሰንት የገቢ እጦት እንደገጠማቸው፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሁለት ወራት ውስጥ 90 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ማጣቱንና የመድኃኒት ቤቶችና ጉልቶች አትራፊ መሆንን ያነሳል።



Share