"በእኛ በኩል ከአውስትራሊያ ጋር መተባበር፣መሥራትና ብዙ መማር ይቻላል የሚል እምነት አለን"ተሰናባች አምባሳደር ፀጋአብ ክበበውPlay17:58Tsega-Ab Kebebew Daka, outgoing Ethiopian Ambassador to Australia. Credit: SBSኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (13.46MB) ፀጋአብ ክበበው፤ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን ተሰናባች አምባሳደር ናቸው። ሰሞኑን በጄኔቫ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው ተመድበዋል። ስንብታቸውን አስባብ በማድረግም በአጭሩ የስድስት ወራት ቆይታቸው ከአውስትራሊያ መንግሥት፣ ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን ማኅበረሰብ አባላትና አውስትራሊያውያን ጋር ስለነበራቸው የሥራ ትብብርና ኤምባሲው ስለሚሰጣቸው አገልግሎቶች ይናገራሉ።አንኳሮችየኢትዮጵያ - አውስትራሊያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትማኅበረሰባዊ አገልግሎቶች ስንብትShareLatest podcast episodesቪዛዎ ሊሰረዝ እንደሚችል ተነግርዎታልን? የተሳሳተ መረጃ እንደምን ለአግባብ የለሽ የቪዛ ተፅዕኖ እንደሚዳርግ እነሆበቀንድ ከብቶች ከአፍሪካ የአንደኛነት ሥፍራን የያዘችው ኢትዮጵያ የአንድ ዜጋ ዓመታዊ የወተት ፍጆታ 20 ሊትር ብቻ መሆኑ ተመለከተሱዛን ሊ የመጀመሪያዋ የሴት ሊብራል ፓርቲ መሪ ሆኑየኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች ጥናታዊ ፅሑፎች 'ከእውነታ የራቁ ወይም ከፍተኛ የጥራት ችግር ያለባቸው' ናቸው በሚል ከሁሉም በላቀ መልኩ እየተሰረዙ መሆኑ ተነገረ