"የስደተኞች ወደ ናሩ ዕገታ ማዕከል መወሰድ ልቤን በጣም ነው የሰበረው፤ የእኛም አውስትራሊያ የመቆየት ጉዳይ የተወሰነ ስላልሆነ ሁላችሁም ፀልዩልን" ቤተልሔም ጥበቡPlay12:23Bethlehem Tibebu. Credit: B.Tibebuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (6.82MB) በናሩና ብሪስበን ዕገታ ማዕከላት ለአራት ዓመትታ የቆየችውና አሁንም በየስድስት ወራት ታዳሽ በሆነ ጊዜያዊ የመቆያ ቪዛ አውስትራሊያ ውስጥ የምትገኘው ቤተልሔም ጥበቡ የስደተኞች መብቶችም ተሟጋች ናት። ሰሞኑን አገር አቀፍ ክርክር በቀሰቀሰው በጀልባ ወደ አውስትራሊያ የዘለቁ ጥገኝነት ጠያቂዎች ወደ ናሩ የመላክ ውሳኔን አስመልክታ ትናገራለች። የናሩ ቆይታዋ ያሳደረባትንም ተፅዕኖዎች ታነሳለች።አንኳሮችየናሩ ዕገታ ማዕከል ፈታኝ ሕይወትስደተኞችን ወደ አውስትራሊያ ለሕክምና የማምጣትና የመከልከል ክርክር አተያዮችእንጥልጥል የወደፊት ዕጣ ፈንታተጨማሪ ያንብቡDetention to determination: Former Nauru detainee is now a ticket inspector on Melbourne Metroተጨማሪ ያድምጡ"ለጥገኝነት ጥየቃ በተሰፋርንባት የአሮጌ ጀልባ ጉዞ ከሞት አፋፍ ላይ ደርሰን ነበር"ቤተልሔም ጥበቡ"ከለበስኩት ልብስና መፅሐፍ ቅዱስ በስተቀር ምንም አልነበረኝም፤የተሰጠኝን አንሶላ ቀሚስ አድርጌ በእጄ ሰፍቼ ለብሻለሁ"ቤተልሔም ጥበቡShareLatest podcast episodes#86 When? Talking about time (Med)ቪዛዎ ሊሰረዝ እንደሚችል ተነግርዎታልን? የተሳሳተ መረጃ እንደምን ለአግባብ የለሽ የቪዛ ተፅዕኖ እንደሚዳርግ እነሆበቀንድ ከብቶች ከአፍሪካ የአንደኛነት ሥፍራን የያዘችው ኢትዮጵያ የአንድ ዜጋ ዓመታዊ የወተት ፍጆታ 20 ሊትር ብቻ መሆኑ ተመለከተሱዛን ሊ የመጀመሪያዋ የሴት ሊብራል ፓርቲ መሪ ሆኑ