"የዘረኝነት አንዱ ቁልፍ ነገር ጭካኔን ወደ አርበኝነት የመቀየር ኃይል አለው" ዶ/ር ይርጋ ገላው

Woldeyes.png

Dr Yirga Gelaw Woldeyes is a senior lecturer and multidisciplinary researcher at Curtin University's Centre for Human Rights Education. Credit: YG.Woldeyes

Get the SBS Audio app

Other ways to listen


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS

Share this with family and friends


ዶ/ር ይርጋ ገላው፤ በከርተን ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶች ትምህርት ማዕከል ገዲብ ተመራማሪና መምህር፤ በየዓመቱ ማርች 21 ስለሚከበረው ዓለም አቀፉ የፀረ ዘርኝነትና አውስትራሊያ አቀፉን አካታች የብዝኅነት ስምምነት ቀን (Harmony Day) አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • ዘረኝነትና ብሔራዊ ስሜት
  • የከርተን ዩኒቨርሲቲ አብነትነት ፋይዳ
  • ባሕላዊ ማንነት

Share