"የድሮ ትዝታዎችን ማስታወስና ታሪክን ማካፈል አስደሳች ነው" - የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ተጫዋች ኤርሚያስ ወንድሙPlay06:26Ermias Wondimu and Kidist Desta. Credit: Elias GudisaSBS AmharicView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7MB) በዕምቅ አውድ ፕሮዳክሽን ግለ ታሪኩ በዘጋቢ ፊልም የተቀረፀለት ኤርሚያስ ወንድሙና የዕምቅ አውድ ፕሮዳክሽን ዋና አዘጋጅና ዘጋቢ ወ/ሮ ቅድስት ደስታ ስለ ዘጋቢ ፊልሙ ተልዕኮ ይናገራሉ። ወ/ሮ ቅድስት "ኤርሚያስ ያገሩን ስም ያስጠራ፤ በስደትም ላይ ስኬታማነቱን ያሳየ ለብዙዎች አርአያ የሆነ ነው። እውነተኛ የኢትዮጵያውያን ባሕል ይዞ የመጣ ለጋሽ ነው" ብለውታል።አንኳሮች ግለ ታሪክ ስፖርትማኅበረሰብ ShareLatest podcast episodesየጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልበኒዚ አውስትራሊያ ዶናልድ ትራምፕ የጣሉት የ25 ፐርሰንት ታሪፍ አያገኛትም ተስፋ አልተሟጠጠምበአማራ ክልል ኤች.አይ.ቪ / ኤይድስ በደማቸው ከሚገኝባቸው ሰዎች ውስጥ አምስት በመቶው ሕፃናት መሆናቸው ተገለጠየአውስትራሊያ ፓርላማ የሕብረተሰቡን ገፅታ ያንፀባርቃልን?የዶናልድ ትራምፕ የብረትና አሉሚኒየም ታሪፍ ውሳኔ ለአውስትራሊያ አሻሚና አሳሳቢ ሆኗል