"የድሮ ትዝታዎችን ማስታወስና ታሪክን ማካፈል አስደሳች ነው" - የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ተጫዋች ኤርሚያስ ወንድሙPlay06:26Ermias Wondimu and Kidist Desta. Credit: Elias GudisaSBS AmharicView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7MB) በዕምቅ አውድ ፕሮዳክሽን ግለ ታሪኩ በዘጋቢ ፊልም የተቀረፀለት ኤርሚያስ ወንድሙና የዕምቅ አውድ ፕሮዳክሽን ዋና አዘጋጅና ዘጋቢ ወ/ሮ ቅድስት ደስታ ስለ ዘጋቢ ፊልሙ ተልዕኮ ይናገራሉ። ወ/ሮ ቅድስት "ኤርሚያስ ያገሩን ስም ያስጠራ፤ በስደትም ላይ ስኬታማነቱን ያሳየ ለብዙዎች አርአያ የሆነ ነው። እውነተኛ የኢትዮጵያውያን ባሕል ይዞ የመጣ ለጋሽ ነው" ብለውታል።አንኳሮች ግለ ታሪክ ስፖርትማኅበረሰብ ShareLatest podcast episodesኢትዮጵያን ጨምሮ 13 ሀገራት የሩስያና ቻይና የጨረቃ ምርምር ጣቢያ ፕሮጄክትን ተቀላቀሉየካናዳ ሊብራል ፓርቲ የፌዴራል ምርጫ አሸንፎ ዳግም ወደ መንግሥታዊ መንበረ ስልጣን ተመለሰ28 የኢትዮጵያ የንግድ ባንኮች 1.3 ቢሊየን ብር መጭበርበራቸው ተገለጠቀኝ ክንፈኛ ማን ነው? ግራ ክንፈኛ ማን ነው? በዘንድሮው ምርጫ ሃይማኖት ምን ዓይነት ሚና ይኖረዋል?