“ጠ/ሚ/ር/ ዐቢይ ‘ዕዳችንን መክፈል ወይስ ሕዝባችንን ማዳን?’ ብለው ለጠየቁት፤ አበዳሪ አገራት ዕዳን ማሸጋገር ሳይሆን መሰረዝ አለባቸው” - ሙሴ ደለለኝ

Interview with Mussie Delelegn Pt 1

Mussie Delelegne Source: Supplied

አቶ ሙሴ ደለለኝ - በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ - በአፍሪካ ዲቪዥን የወደብ አልባ አገራት የሥራ ኃላፊ፤ ኮቪድ - 19 በተለይም በአፍሪካ አገራት ላት ላይ የሚያሳድራቸውን የምጣኔ ኃብት ተፅዕኖዎችና አማራጭ መፍትሔዎችን ያመላክታሉ።



Share