" የ29ኛው ኩዊል የጋዜጠኛነት ልህቀት ሽልማት ለእኔ ብቻ ሳይሆን ለኢትዮጵያውያንም ጭምር ነው ። "- የኩዊል ሽልማት አሸናፊ ጋዜጠኛ ካሣሁን ሰቦቃ

Kassa Quill.jpg

Kassahun Seboqa Negewo, Executive Producer of the SBS Amharic Program (L), CEO of Gandel Foundation (C), and Shirley Glaister (representative of Journalist Ruchika Talwar - R).

“ ይህ ታሪክ እንዲህ በቀላሉ የሚነገር አይደለም ፤ ሲያነቡትም ሆነ ሲጽፉት ስሜትን የሚፈታተን ስለሆነ አጠናቅቆ ለማውጣት ስድስት ወራትን ፈጅቷል ። ” ሩቺካ ታልወር


አንኳሮች
  • 29ኛውን የኩዊል የጋዜጠኛንት ልህቀት ሽልማት
  • የባህር ላይ የስደት ጉዞ
  • የድምጽ አልባ ስደተኞች ድምጽ

Share