"በተለይ አፍሪካውያውን ወጣቶችን ንግድ የሚያስገኛቸው ጠቃሚ ዕድሎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማበረታታት ያስፈልጋል" ሲ/ር ሰላም ተገኝPlay07:34Selam Tegegn, Speaker at Afropreneurs Summit, Western Australia. Credit: S.Tegegnኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (6.93MB) ሲ/ር ሰላም ተገኝ፤ ቅዳሜ ኦክቶበር 19 በምዕራብ አውስትራሊያ ፐርዝ ከተማ ስለሚካሔደውና ተጋባዥ ተናጋሪ ስለሆኑበት የአፍሪካውያን - አውስትራሊያውያን ሙዋዕለ ንዋይ አፍሳሾች ጉባኤ ፋይዳዎች ይናገራሉ።አንኳሮችዓላማና ግቦች የንግድ ሥምሪት ፋይዳዎችየጉባኤ ሥፍራና ሰዓትShareLatest podcast episodesበመጀመሪያ ዙር የመሪዎች የፌዴራል ምርጫ ክርክር መራጮች ጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልባኒዚን አሸናፊ አድርገው ሰየሙበኢትዮጵያ የእሥራኤል አምባሳደር የአፍሪካ ኅብረት የሩዋንዳውን የዘር ጭፍጨፋ ለመዘከር ካዘጋጀው ስብሰባ ተገድደው እንዲወጡ ተደረገበጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልባኒዚና የተቃዋሚ ቡድን መሪ ፒተር ዳተን መካከል ማምሻውን የመጀመሪያ ዙር የምረጡኝ ዘመቻ ክርክር ይካሔዳልአውስትራሊያውያን የምርጫ ምዝገባ ቀነ ገደብ ሳያከትም ምዝገባቸውን እንዲያጠናቅቁ ወይም የስምና አድራሻ ለውጦቻቸውን እንዲያስታውቁ ማሳሰቢያ ተሰጠ