ሰላም ተገኝና አዳሙ ተፈራ፤የአውስትራሊያ ቀንን የመቀየር አተያይPlay19:10Registered Nurse Selam Tegegn (L) and Adamu Tefera (R). Credit: S.Tegegn and A.Teferaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (13.95MB) ነርስ ሰላም ተፈራ - በምዕራብ አውስትራሊያ የዘውግ ማኅበረሰባት ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚደንትና አቶ አዳሙ ተፈራ - የቀድሞው የቪክቶሪያ ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ ስለ አወዛጋቢው የአውስትራሊያ ቀን ቅየራ አገር አቀፍ ክርክርና ዘንድሮ ሊካሔድ ስለታሰበው የነባር ዜጎች "ድምፅ ለፓርላማ" ሕዝበ ውሳኔ ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።አንኳሮችየአውስትራሊያ ቀንድምፅ ለፓርላማ ሕዝበ ውሳኔየአውስትራሊያ ነባር ዜጎችShareLatest podcast episodesቪዛዎ ሊሰረዝ እንደሚችል ተነግርዎታልን? የተሳሳተ መረጃ እንደምን ለአግባብ የለሽ የቪዛ ተፅዕኖ እንደሚዳርግ እነሆበቀንድ ከብቶች ከአፍሪካ የአንደኛነት ሥፍራን የያዘችው ኢትዮጵያ የአንድ ዜጋ ዓመታዊ የወተት ፍጆታ 20 ሊትር ብቻ መሆኑ ተመለከተሱዛን ሊ የመጀመሪያዋ የሴት ሊብራል ፓርቲ መሪ ሆኑየኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች ጥናታዊ ፅሑፎች 'ከእውነታ የራቁ ወይም ከፍተኛ የጥራት ችግር ያለባቸው' ናቸው በሚል ከሁሉም በላቀ መልኩ እየተሰረዙ መሆኑ ተነገረ