አንኳሮች
- ለኮቪድ - 19 መከላከያ የሚውሉ እገዛዎችን ባሕር ማዶ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን፣ ከኢትዮጵያ ወዳጆች፣ ድርጅቶች፣ የሃማኖት ተቋማትና ከሌሎችም መጠየቁ ይቀጥላል
- ከዳያስፖራው ማኅበረሰብ ከተደረጉ ድጋፎች 140 ሚሊየን ብር በእጅ ገብቷል
- ኢትዮጵያውያን የዳያስፖራ ማኅበረሰብ አባላት በዕውቀት፣ በገንዘብና በቁሳቁስ ላበረከቱት ድጋፎች ምሥጋና ቀርቧል
Selamawit Dawit Source: Courtesy of EDA
SBS World News