"የጃቢ ጠህናን ወላጆች ወይም ሠርገኞች የተጣሉት ሰው ካለ የዕርቅ ሥነ ሥርዓት ይካሔዳል፤ ቂም ይዞ ሠርግ አይከናወንም" ሥራየ እንዳለውPlay15:02Siraye Endalew Wubet. Credit: SE.WubetSBS AmharicView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8MB) ሥራየ እንዳለው ውበት፤ በመዳ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የአማርኛ ቋንቋና ሥነ ፅሑፍ መምህርትና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፎክሎር ሶስተኛ ዲግሪ ዕጩ፤ በቅርቡ "የጋብቻ ሥርዓተ ክንዋኔዎች ሚና በጃቢ ጠህናን ወረዳ ማኅበረሰብ" በሚል ርዕስ በ "Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture" ላይ ለሕትመት ስላበቁት የመመረቂያ የምርምር ፅሑፋቸው ይናገራሉ።አንኳሮችቅድመ ጋብቻ የዕርቅ ሥነ ሥርዓትምሪ መፍታትዳውጃ መርገጥዙረሽ ግቢተጨማሪ ያድምጡ"በጃቢ ጠህናን ወረዳ ማኅበረሰብ ልጆቻቸውን ሲድሩ፤ 'ዓለማችንን አየን፤ አበባችንን አየን' በሚል የመኖራቸው ትልቁ ዕድል አድርገው ነው የሚያስቡት" ሥራየ እንዳለውShareLatest podcast episodesየካናዳ ሊብራል ፓርቲ የፌዴራል ምርጫ አሸንፎ ዳግም ወደ መንግሥታዊ መንበረ ስልጣን ተመለሰ28 የኢትዮጵያ የንግድ ባንኮች 1.3 ቢሊየን ብር መጭበርበራቸው ተገለጠቀኝ ክንፈኛ ማን ነው? ግራ ክንፈኛ ማን ነው? በዘንድሮው ምርጫ ሃይማኖት ምን ዓይነት ሚና ይኖረዋል?የሩስያ የኢንዶኔዥያን ወታደራዊ የጦር ሠፈር 'ጥየቃ' ውዝግብ አላከተመም