"በምርጥ ባሕላዊ ሙዚቃ የኮራ ሙዚቃ ሽልማትን እንዳሸንፍ ኢትዮጵያውያን የሚሰጡኝ ድምፅ ለአገርም ጭምር ነው" ድምፃዊ አስቻለው ፈጠነPlay17:11Singer Aschalew Fetene. Credit: A.Feteneኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.4MB) በኮራ ምርጥ ባሕላዊ የአፍሪካ ሙዚቃ ሽልማት ዘርፍ በኢትዮጵያ ባሕላዊ ሙዚቃ ዕጩ ሆኖ የቀረበው ድምፃዊ አስቻለው ፈጠነ፤ በአገር ውስጥና በባሕር ማዶ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ድምፃቸውን እንዲቸሩት ይጠይቃል። በቅርቡም አዲስ ስለሚያወጣው የሙዚቃ አልበሙ ይዘት ይናገራል።አንኳሮችአዲስ የሙዚቃ አልበምሕብረ ብሔራዊ ባሕላዊ ሙዚቃኮራ የሙዚቃ ሽልማት ድምፅ አሰጣጥድምፅ ለመስጠት ካሹ እዚህ ይጫኑተጨማሪ ያድምጡ"ጎንደር ሃጂና መጪውን የምትታዘብ፤ ትከሻዋ ነትቦባት ሌላውን እየባዘተች የምታለብስ እናት ሆና ነው የምትታየኝ" ድምፃዊ አስቻለው ፈጠነShareLatest podcast episodesየጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልበኒዚ አውስትራሊያ ዶናልድ ትራምፕ የጣሉት የ25 ፐርሰንት ታሪፍ አያገኛትም ተስፋ አልተሟጠጠምበአማራ ክልል ኤች.አይ.ቪ / ኤይድስ በደማቸው ከሚገኝባቸው ሰዎች ውስጥ አምስት በመቶው ሕፃናት መሆናቸው ተገለጠየአውስትራሊያ ፓርላማ የሕብረተሰቡን ገፅታ ያንፀባርቃልን?የዶናልድ ትራምፕ የብረትና አሉሚኒየም ታሪፍ ውሳኔ ለአውስትራሊያ አሻሚና አሳሳቢ ሆኗል