ኢትዮጵያ ውስጥ ኮቪድ - 19 በከፍተኛ ደረጃ ሊስፋፋባቸውና ፅኑ ሕሙማን ሊበዙባቸው የሚችሉ ክፍለ አገራት የትኞቹ ናቸው?Play36:16Dr Yayehyirad Alemu (T-L), Dr Hailay Abrha (T-R) and Dr Kefyalew Addis (B-R) Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (66.43MB) በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች በይነ መረብ የምርምር አባላት፤ ዶ/ር ኃይላይ አብርሃ - በፍሊንደርስ ዩኒቨርሲቲ የተላላፊ በሽታዎች ተመራማሪ፣ ዶ/ር ከፍያለው አዲስ አለነ - በከርተን ዩኒቨርሲቲ የኅብረተሰብ ጤናና ቴሌቶን የሕጻናት ምርምር መካነ ጥናት ተመራማሪና ዶ/ር ያየህይራድ ዓለሙ - በሞናሽ ዩኒቨርሲቲ የተላላፊ በሽታዎች ተመራማሪ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ የኮቪድ - 19 ወረርሽ ተዛማችነትንና የሕይወት ቀጠፋ ንረትን የሚያመላክቱ የምርምር ትንበያ ግኝቶችን ይጠቁማሉ።አንኳሮችበኢትዮጵያ የኮቪድ - 19 ወረርሽኝ ስርጭትና የመከላከያ መንገዶችኮሮናቫይረስ በስፋት ሊስፋፋ የሚችልባቸው ሥፍራዎች ትንበያየኮቪድ – 19 ፅኑ ሕሙማን በአማራና ኦሮሚያ ክልሎች የመበርከት ትንበያShareLatest podcast episodesለሀገር አቀፉ ምርጫ ድምፅዎን እንደምን መስጠት እንደሚችሉ"ወደፊት መራመድ አለብን፤ መተዳደሪያ ደንባችን መከለስ አለበት" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው"መሠረታችን ማኅበረሰቡ ነው፤ ወደፊት የሚያራምደን የማኅበረሰቡ ድጋፍ ነው" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው"እኛ ፖለቲካዊ አቋም የለንም፤ የሃይማኖት አቋም የለንም፤ መሥራት ያለብን ማኅበራዊ ችግሮችን ለመቅረፍ ነው" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው