"አዲሱ ዓመት የሰላምና የፍቅር መንፈስ በአገራችን ላይ የሚወርድበትና የሚስፋፋበት እንዲሆን ሁላችንም ፈጣሪያችንን እንድንለምን አሳስባለሁ" ልዑል ኤርሚያስ ሳህለ ሥላሴ
![Prince Ermias Haile Selassie sahle Silassie.jpg](https://images.sbs.com.au/dims4/default/792a154/2147483647/strip/true/crop/1280x720+0+0/resize/1280x720!/quality/90/?url=http%3A%2F%2Fsbs-au-brightspot.s3.amazonaws.com%2F1b%2F42%2F50c6d8e84eb98d953989f2f72f21%2Fprince-ermias-haile-selassie-sahle-silassie.jpg&imwidth=1280)
HIH Prince Ermias Sahle-Selassie Haile-Selassie, President of the Crown Council of Ethiopia. Credit: ESS.Haile-Selassie
የልዑል ኤርሚያስ ሳህለ ሥላሴ ኃይለ ሥላሴ - የኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት ፕሬዚደንት፤ የ2016 የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት መልዕክት።
Share