“ወረርሽኙን ለመከላከል መስጊዶቻችን ዘግተን ጸሎት ላይ ነን፤ የተጠቁትንም መርዳት ግዴታችን ነው” - ሼህ አብዱረህማን ሐጂ ከቢር

Sheik Abdurahman Haji Kebir COVID - 19

Sheikh Abdurahman Haji Kebir Source: Supplied

ሼህ አብዱረህማን ሐጂ ከቢር፤ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን እስልምና እምነት ተከታዮች መሪ፤ የኮሮናቫይረስ መስፋፋትን አስመልክቶ በእስልምና ተከታዮች ዘንድ ሰሞኑን ስለወሰዱት የጥንቃቄ እርምጃዎች ይናገራሉ።



Share