የዓለም ጤና ድርጅት የኮሮናቫይረስን በሉላዊ አስቸኳይ አደጋነት ዘርፍ ፈረጀ

Tedros Adhanom Ghebreyesus, Director General of the World Health Organisation Source: AAP
የዓለም ጤና ድርጅት የኖቬል ኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ቻይና ውስጥና ውጪ መሰራጨቱን በመቀጠሉ፤ በሉላዊ አስቸኳይ አደጋ ዘርፍነት ፈርጆታል።
Share
Tedros Adhanom Ghebreyesus, Director General of the World Health Organisation Source: AAP
SBS World News