"አማርኛ የዳበረ፣ያቀራረበንና ያኮራን ቋንቋ ነው"ዶ/ር አበራ ሞላPlay15:12Dr Abera Molla. Credit: A.Mollaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.2MB) ዶ/ር አበራ ሞላ የግዕዝኤዲት-ኢትዮዎርድ ፈጠራ ባለቤት ናቸው። የግዕዝ ፊደልን የኮምፒዩተር ትየባ ቴክኖሎጂና ብሔራዊ መግባቢያ ቋንቋን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮችብሔራዊ የመግባቢያ ቋንቋየአማርኛ ቋንቋ ጉልበታምክረ ሃሳብተጨማሪ ያድምጡ"የፈጠርኩት በኮምፒዩተር የግዕዝ ፊደል መፃፊያ ከ500 በላይ ፊደላት ያሉት፤ለሁሉም የኢትዮጵያ ቋንቋዎች የሚያገለግሉ ናቸው"ዶ/ር አበራ ሞላShareLatest podcast episodesቪዛዎ ሊሰረዝ እንደሚችል ተነግርዎታልን? የተሳሳተ መረጃ እንደምን ለአግባብ የለሽ የቪዛ ተፅዕኖ እንደሚዳርግ እነሆበቀንድ ከብቶች ከአፍሪካ የአንደኛነት ሥፍራን የያዘችው ኢትዮጵያ የአንድ ዜጋ ዓመታዊ የወተት ፍጆታ 20 ሊትር ብቻ መሆኑ ተመለከተሱዛን ሊ የመጀመሪያዋ የሴት ሊብራል ፓርቲ መሪ ሆኑየኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች ጥናታዊ ፅሑፎች 'ከእውነታ የራቁ ወይም ከፍተኛ የጥራት ችግር ያለባቸው' ናቸው በሚል ከሁሉም በላቀ መልኩ እየተሰረዙ መሆኑ ተነገረ