"አቴቴ በገጠሩ ወሎ አሁንም ድረስ አለች"ዶ/ር አሰፋ ባልቻ
![Dr assefa Balcha Negewo.jpg](https://images.sbs.com.au/dims4/default/8ef286f/2147483647/strip/true/crop/1280x720+0+0/resize/1280x720!/quality/90/?url=http%3A%2F%2Fsbs-au-brightspot.s3.amazonaws.com%2F34%2F49%2F943ddc0b4b5ab1d0da06be62ba31%2Fdr-assefa-balcha-negewo.jpg&imwidth=1280)
Dr Assefa Balcha. Credit: A.Balcha
የቀድሞው የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንትና የግል ተመራማሪ ዶ/ር አሰፋ ባልቻ፤ በቅርቡ በ"Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL)" መጽሔት ላይ "Feast for Health: Atete Possession Ritual in Wallo" በሚል ርዕስ ለሕትመት ስላበቁት መጣጥፋቸው ይናገራሉ።
Share