“አብዛኛዎቹ የኢትዮጵያ መንግሥታዊ፣ ሃይማኖታዊና ወታደራዊ ሥርዓቶች የቆሙት በመካከለኛው ዘመን ነው” ዶ/ር ደረሰ አየናቸው

Dr deresse Ayenachew  1.png

Dr Deresse Ayenachew, Associate Professor of Medieval History. Credit: D.Ayenachew

Get the SBS Audio app

Other ways to listen


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS

Share this with family and friends


ዶ/ር ደረሰ አየናቸው፤ የቀድሞው የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ድኅረ ምረቃ ዲን፣ የታሪክ ተባባሪ ፕሮፌሰርና በኤይክስ ማርሴል ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ ዘመን የአፍሪካ ቀንድ ጥናትና ምርምር ፕሮግራም ተመራማሪ ፤ ለሕትመት ስላበቁት “ሰሎሞናውያን፤ የኢትዮጵያ መንግሥት ታሪክ (1262 - 1521) ጭብጦች ይናገራሉ (ዳግም የቀረበ)።


አንኳሮች
  • ሰሎሞናውያን ዕሳቤ
  • የሥርዓተ መንግሥት መሠረት
  • የተዘዋዋሪ መንግሥት ከተሞች

Share