"በጎጥ ቋንቋ ማተኮሩ እየጎዳን ነው፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ በብሔራዊ መግባቢያ ቋንቋ ላይ መወያየት አለበት" ዶ/ር እናውጋው መሃሪና ዶ/ር ታሪኩ ተሻለPlay14:39Dr Enawgaw Mehari. Credit: E.Mehariኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.65MB) ዶ/ር እናውጋው መሃሪ - የሕዝብ - ለሕዝብ ኢትዮጵያ መስራችና ሊቀመንበር፤ ዶ/ር ታሪኩ ተሻለ በስዊዲን የሕዝብ - ለሕዝብ ኢትዮጵያ ተጠሪና የሉላዊ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ተነሳሽነት (GESI) አባል፤ ሰሞኑን "አገራዊ የመግባቢያ ቋንቋ እንደ አንድ የትምህርት ዓይነት የመስጠት አስፈላጊነት" በሚል ርዕስ በተለያዩ የጥናት መስኮች ከተጠበቡ ኢትዮጵያውያን ጋር ስላካሔዱት ግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት ጭብጦች ያስረዳሉ።አንኳሮችሕዝባዊ የብሔራዊ ቋንቋ ምክክር መድረክ ፈጠራየብሔራዊ ቋንቋ ትግበራና ፋይዳዎቹቋንቋና ብሔራዊ ማንነትተጨማሪ ያድምጡኢትዮጵያ ብሔራዊ የመግባቢያና ማስተማሪያ ቋንቋ ያስፈልጋታል? ለምን?ShareLatest podcast episodesቪዛዎ ሊሰረዝ እንደሚችል ተነግርዎታልን? የተሳሳተ መረጃ እንደምን ለአግባብ የለሽ የቪዛ ተፅዕኖ እንደሚዳርግ እነሆበቀንድ ከብቶች ከአፍሪካ የአንደኛነት ሥፍራን የያዘችው ኢትዮጵያ የአንድ ዜጋ ዓመታዊ የወተት ፍጆታ 20 ሊትር ብቻ መሆኑ ተመለከተሱዛን ሊ የመጀመሪያዋ የሴት ሊብራል ፓርቲ መሪ ሆኑየኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች ጥናታዊ ፅሑፎች 'ከእውነታ የራቁ ወይም ከፍተኛ የጥራት ችግር ያለባቸው' ናቸው በሚል ከሁሉም በላቀ መልኩ እየተሰረዙ መሆኑ ተነገረ