"በአገር ቤት ምርጫ የማጣት፤ በባሕር ማዶ ምርጫ የመብዛት ፈተናዎች አሉ፤ በሁሉም አቅጣጫ እርዳታና ምክር ያስፈልጋል" ዶ/ር ሙላቱ በላይነህ
![Dr Mulatu Belayneh and his family.jpg](https://images.sbs.com.au/dims4/default/6f9c44d/2147483647/strip/true/crop/1280x720+0+0/resize/1280x720!/quality/90/?url=http%3A%2F%2Fsbs-au-brightspot.s3.amazonaws.com%2F8e%2F9d%2F07d462eb49a9887452f33dd195aa%2Fdr-mulatu-belayneh-and-his-family.jpg&imwidth=1280)
Dr Mulatu Belayneh and his family. Credit: M.Belayneh
ዶ/ር ሙላቱ በላይነህ የናታን የጋብቻና ምክር አገልግሎት መሥራች፣ ሥራ አስኪያጅና ደራሲ፤ በአገር ቤትና በባሕር ማዶ ስላሉ የልጆች አስተዳደግ ልዩነቶችንና ተመሳሳይነቶችን ነቅሰው ያመላክታሉ።
Share