"ለአውስትራሊያ የውጭ ጉዳይ ተወካዮች የማሳስበው ኢትዮጵያ ውስጥ ሰላም፣መረጋጋትና አንድነት እንዲፈጠር አስተዋፅዖና ተፅዕኖ እንዲያደርጉ"ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስPlay15:47Executive Director of the Africa Institute for Strategic and Security Studies, Maj Dawit Wolde Giorgis. Credit: SBS AmharicSBS AmharicView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.74MB) ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስ - የቀሞው የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታና የእርዳታ ማስተባበሪያና ማቋቋሚያ ኮሚሽን ኮሚሽነር፤ ስለ ኢትዮጵያውያን አውስትራሊያውያን ማኅበረሰብ አባላት፣ የአውስትራሊያን ዲፕሎማሲያዊ አስተዋፅኦና ዲፕሎማሲያዊ ተፅዕኖ፣ አኅጉራዊ ጉዳዮችን አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮችድርቅና ረሃብዲፕሎማሲፖለቲካና ፀጥታ ተጨማሪ"የአማራ ብሔረተኝነት መኖር አለበት ብለን ብቅ ብቅ ያልነው ራስን ለመከላከል እንጂ ኢትዮጵያዊነትን ለመካድ አይደለም"ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስShareLatest podcast episodesቪዛዎ ሊሰረዝ እንደሚችል ተነግርዎታልን? የተሳሳተ መረጃ እንደምን ለአግባብ የለሽ የቪዛ ተፅዕኖ እንደሚዳርግ እነሆበቀንድ ከብቶች ከአፍሪካ የአንደኛነት ሥፍራን የያዘችው ኢትዮጵያ የአንድ ዜጋ ዓመታዊ የወተት ፍጆታ 20 ሊትር ብቻ መሆኑ ተመለከተሱዛን ሊ የመጀመሪያዋ የሴት ሊብራል ፓርቲ መሪ ሆኑየኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች ጥናታዊ ፅሑፎች 'ከእውነታ የራቁ ወይም ከፍተኛ የጥራት ችግር ያለባቸው' ናቸው በሚል ከሁሉም በላቀ መልኩ እየተሰረዙ መሆኑ ተነገረ