"ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የትምህርት ጥራት ችግር ለመቅረፍ አንዱ መፍትሔ በየክልሉ ጥራት ያላቸው የመምህራን ማሰልጠኛዎችን መገንባት ነው" ፕ/ር አበበ ዘገየPlay12:26Prof Abebe Zegeye. Credit: A.Zegeyeኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.14MB) ፕሮፌሰር አበበ ዘገየ፤ የማስተማርና ስልጠና ማዕከል ተባባሪና መሥራች ዳይሬክተር፤ ኢትዮጵያ ውስጥ በሥርዓተ ትምህርቱ ዘርፍ በብርቱ አነጋጋሪ፣ አሳሳቢና መፍትሔ ሻች ሆኖ ስላለው የትምህርት ጥራት ደረጃና ተደራሽነት ተግዳሮቶችና አማራጭ የመፍትሔ ሃሳቦችን አንስተው አተያያቸውን ያጋራሉ።አንኳሮችየትምህርት ጥራት ተደራሽነትአንኳር የሥርዓተ ትምህርት ችግሮች ፖሊሲ ቀረፃና ትግበራተጨማሪ ያድምጡ"አማርኛ ለማስተማሪያም ለሳይንሳዊ ዕውቀትም የበቃ ቋንቋ በመሆኑ ብሔራዊ የማስተማሪያ ቋንቋ እንዲሆን መቀበል በጣም አስፈላጊ ነው" ፕ/ር አበበ ዘገየShareLatest podcast episodesቪዛዎ ሊሰረዝ እንደሚችል ተነግርዎታልን? የተሳሳተ መረጃ እንደምን ለአግባብ የለሽ የቪዛ ተፅዕኖ እንደሚዳርግ እነሆበቀንድ ከብቶች ከአፍሪካ የአንደኛነት ሥፍራን የያዘችው ኢትዮጵያ የአንድ ዜጋ ዓመታዊ የወተት ፍጆታ 20 ሊትር ብቻ መሆኑ ተመለከተሱዛን ሊ የመጀመሪያዋ የሴት ሊብራል ፓርቲ መሪ ሆኑየኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች ጥናታዊ ፅሑፎች 'ከእውነታ የራቁ ወይም ከፍተኛ የጥራት ችግር ያለባቸው' ናቸው በሚል ከሁሉም በላቀ መልኩ እየተሰረዙ መሆኑ ተነገረ