"አንድ አገር እየኖሩ በቋንቋ አለመግባባት አገሪቱ ፀንታ ለመኖር ያላትን ዕድል ያመነምነዋል፤ ብሔራዊ ቋንቋ ያስፈልጋል" ፕ/ር አዴኖ አዲስ

Prof Adeno Addis III.png

Prof Adeno Addis. Credit: A.Addis

Get the SBS Audio app

Other ways to listen


Published 30 October 2024 9:21am
Updated 30 October 2024 9:23am
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS

Share this with family and friends


በቱሌን ዩኒቨርሲቲ የሕዝባዊና ሕገ መንግሥታዊ ሕግ ፕሮፌሰር አዴኖ አዲስ "አገራችን ብዙ ቋንቋዎች አሏት፤ መራራቂያ እንጂ መቀራረቢያ አላደረግናቸውም" ይላሉ። በቅርቡ "The Making of Strangers: Reflections on Ethiopian Constitution" በሚል ርዕስ በ "Journal of Developing Societies" መጽሔት ላይ ለሕትመት ስላበቁት መጣጥፋቸው ይዘት ያስረዳሉ።


አንኳሮች
  • ለኢትዮጵያ የብሔራዊ ቋንቋ አስፈላጊነት
  • ሕገ መንግሥታዊ ለውጥ ለማድረግ መነሳት ያለባቸው ሁለት ዐቢይ ጥያቄዎች
  • በሕዝብና በአመራር ዘንድ አመኔታ ያለመኖር አገራዊ ጉዳቶች

Share