"በጦርነት በጣሙን የሚጎዱ ሴቶች በመሆናቸው በሰላም ድርድርና ጥሪ ውስጥም በግንባር ቀደምትነት እንዲሳተፉ የሚል አመኔታ አለ" ሰይፉ ወልደጊዮርጊስPlay16:55Seifu Woldegiorgis (PhD). Credit: S.Woldegiorgisኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.53MB) አቶ ሰይፉ ወልደጊዮርጊስ፤ በአደላይድ ፍሊንደርስ ዩኒቨርሲቲ የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪ ናቸው። "ጦርነት በእናቶችና ሕፃናት ጤና አገልግሎት ያለው አሉታዊ ተፅዕኖ" በሚል ርዕስ ስላካሔዱት ጥናት ይናገራሉ።አንኳሮችየሴቶች መብቶችሴቶች፣ ሕፃናትና ጦርነትየሴቶች ሚና ለሰላምግንባታተጨማሪ ያድምጡ"ሴቶችን ያማከለ አመራርና ፖሊሲዎች ወደ ጦርነት ዳግም ላለመግባት ያግዛል" ሰይፉ ወልደጊዮርጊስShareLatest podcast episodesቪዛዎ ሊሰረዝ እንደሚችል ተነግርዎታልን? የተሳሳተ መረጃ እንደምን ለአግባብ የለሽ የቪዛ ተፅዕኖ እንደሚዳርግ እነሆበቀንድ ከብቶች ከአፍሪካ የአንደኛነት ሥፍራን የያዘችው ኢትዮጵያ የአንድ ዜጋ ዓመታዊ የወተት ፍጆታ 20 ሊትር ብቻ መሆኑ ተመለከተሱዛን ሊ የመጀመሪያዋ የሴት ሊብራል ፓርቲ መሪ ሆኑየኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች ጥናታዊ ፅሑፎች 'ከእውነታ የራቁ ወይም ከፍተኛ የጥራት ችግር ያለባቸው' ናቸው በሚል ከሁሉም በላቀ መልኩ እየተሰረዙ መሆኑ ተነገረ