ታካይ ዜናዎች
- የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በ2017 የመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ከ11 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ብድር ተመላሽ ማድረግ
- ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ከአቅም በላይ እንደሆነ መመልከት
- የወባ በሽታ ስርጭት ተፈናቃይ ዜጎች በሠፈሩባቸው አካባቢዎች እንዲሁም የመስኖ ሥራና የስንዴ ልማት ባሉባቸው ሥፍራዎች በእጅጉ መጨመር
- በኢትዮጵያ ያለውን የቤት ፍላጎት ከአቅርቦት ጋር ለማመጣጠን ወደ ግማሽ ሚሊየን የሚጠጉ ቤቶችን መገንባት እንደሚያስፈልግ መነገር
- ከኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ፈቃድ ከወሰዱት 19 ሺህ ያህል የውጭ ባለ ሃብቶች መካከል ወደ ሥራ የተሠማሩት 24 በመቶ ብቻ መሆን
- 10 የእሳት አደጋዎች ሆን ተብለው በሰዎች አማካይነት መድረስ
- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተወሰኑ የመንግሥት አገልግሎት ሥራዎች በግል ድርጅቶች አማካይነት እንዲያሠራ የሚፈቅድ ድንጋጌ ረቀቃ
- በዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ ልማት ድርጅት ድጋፍ መቋረጥ ሳቢያ ለተጎዱ ድርጅቶች አማራጭ የገንዘብ ምንጮችን የሚያፈላልግ ቡድን መቋቋም
- በአዲስ አበባና አካባቢዋ ማንኛውንም ዓይነት ድሮን ያለ ብሔራዊ መረጃና ደሕንነት አገልግሎት ፈቃድ ማስነሳትም ሆነ ማብረር እንደማይቻል ተገለጠ